nU¶T Uz¤È ±.œ.q *¹þ1
Negarit G. P.O.Box 80001
ÃNÇ êU
Unit Price
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ
FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
ማውጫ
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲ ዓ.
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅገጽ ፲ሺ፪፻፲፪
Content
Proclamation No.1074/2018
Driver’s Qualification Certification License
Proclamation.--……………………….Page 10212
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸/፪ሺ፲
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ
በሰው ህይወትና በንብረት እየደረሰ ላለው
የመንገድ ትራፊክ አደጋ አንዱና ዋነኛው መንስኤ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓ
ጉድለት ያለው በመሆእና ይህንንም ሁኔታ በመለወጥ
ብቃት ያላቸውን አሽከርካሪዎች ማፍራት አስፈላጊ ሆኖ
በመገኘቱ፤
በአገር አቀፍ ደረጃ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት ወጥነት ያለው፣
ደረጃውን የጠበቀ እና ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
ከማሽከርከር ምድና ብቃት ማነስ ጋር ተያይዞ
የሚደርስ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት መሟላት ያለባቸውን
መስፈርቶች ማሻሻል በማስፈለጉ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ
ሕገ መንግስት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው
ታውጇል
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
. አጭር ርዕስ
ይህ አዋጅ “የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ
ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል
Proclamation No. 1074/2018
A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR
DRIVER’S QUALIFICATION CERTIFICATION
LICENSE
WHEREAS, the prevailing causes of
traffic accident against human life and property
mainly arises due to the deficiency in the procedure
of issuance of driving license and it is found
necessary to bring about qualified drivers by
averting the existing situation;
WHEREAS, it has been found necessary to
create a uniform, standard and effective system for
the issuance of qualification certification of driving
license at national level;
WHEREAS, it has been found necessary to
amend the requirements to be fulfilled to obtain
driver`s qualification license to reduce traffic
accident that occur due to lack of experience and
competence in driving;
NOW, THEREFORE, in accordance with
Article 55 (1) of the Constitution of the Federal
Democratic Republic of Ethiopia it is hereby
proclaimed as follows:
PART ONE
GENERAL
1. Short Title
This Proclamation may be cited as the “Driver’s
Qualification Certification License Proclamation
No. 1074/2018”.
24
th
Year No.27
ADDIS ABABA 14
th
February, 2018
ሃያ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፳፯
አዲስ አበባ የካቲት ፯ቀን ፪ሺዓ.ም
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10213
. ትርጓ
በዚህ አዋጅ ውስጥ :-
1/ “ባለሥልጣን” ማለት የፌደራል የትራንስፖርት
ባለሥልጣን ነው፤
2/ “የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ” ማለት
ባለሞተር ተሽከርካሪዎችን ለመንዳት የሚያስችል
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ ፈቃድ ነው፤
3/ “የፌደራል መንጃ ፈቃድ” ለት በእን ለእን
መርህ (ሪሲፕሮሲቲ) መሠረ ለውጭ አገር
ዜጎች፣ ወይም ለጉብኝት፣ ለንግድ ሥራ ወይም
ለመንግስት ሥራ ወደ ውጭ አገር ለሚሄ
ኢትዮጵያውያን ባለሞተር ተሽከርካሪ ለማሽከርከር
የሚያስችል በዚህ አዋጅ በሚወጣ መመሪያ
መሰረት የሚሰጥ መንጃ ፈቃድ ነው፤
4/ “የውጭ አገር መንጃ ፈቃድ ለት በኢትዮጵያ
ፌደራላዊ ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ እውቅና ያለው
የውጭ ሀገር መንግስት የሰጠ የመንጃ ፈቃድ
ነው፣
5/ “ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድማለት መስከረም
ቀን ፩ሺ፱፻፵ ዓ.ም ዊስ ገር ጄኔቫ ላይ
በተፈረመው የተባበሩት መንግስታት የመንገድ
ትራፊክ ስምምነት መሠረት የተሰጠ መንፈቃድ
ነው፣
6/ “ፈቃድ አካል” ለት የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ በሕግ አግባብ
የተቋቋመና በባለሥልጣኑ ውክልና የተሰጠው
የፌደራል ወይ የክል ትራንስፖርት ተቋ
ወይም ማንኛውም የመንግስት ተቋም ነው፤
7/ “ቀላል ተሳቢ” ማለት ከፍተ ክብደቱ ነጭነቱ
፯፻፶ ኪሎ ግራም የማይበልጥ ተሳቢ ነው፤
8/ “ማሽነሪ” ለት ለግንባታ ለግብርና፤ለዕቃ ማንሻ
ወይም ለቁፋሮ ሥራ ገልግሎት የሚውል የሰው
ጉልበትን በማገዝ ሥራን የሚያፋጥን ባለጎማ
ወይም ባለሰንሰለት እግር ያለው ማንኛውም
በሞተር የሚንቀሳቀስ መሣሪያ ነው፤
9/ “የሕክምና ተቋም” ማለት የሕክምና አገልግሎት
ለመስጠት ፈቃድ የተሰጠው የሕክምና ተቋም ነው፤
0/ “የወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ”
ማለት በዚህ አዋጅ በአንቀ ፲፮ ሠረት
የመከላከያ ማኒስቴር የሰጠው የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ነው፤
2. Definitions
In this Proclamation:
1/ “Authority means the Federal Transport
Authority;
2/ “driver’s qualification certification license”
means a permit issued in accordance with this
Proclamation to drive a motor vehicle;
3/ “federal driving license” means a driving
license to be issued pursuant to a directive to
be enacted in accordance with this
Proclamation to a foreigner or to Ethiopian
who travel abroad for business, visit or
government work , based on the principle of
reciprocity, to drive a motor vehicle;
4/ “foreign driving license” means a motor
vehicle driving license issued by any foreign
government recognized by the Federal
Democratic Republic of Ethiopia;
5/ “international driving license” means any
motor vehicle driver’s qualification
certification license issued in accordance with
the United Nations Convention on Road
Traffic, signed in Geneva, Switzerland, on the
19th day of September 1949;
6/ ““Licensing Body” means The Federal or
Regional Transport institution or any
government institution established in
accordance with law and gets delegation from
the Authority to issue driver’s qualification
certification license;
7/ “light trailer” means any trailer having a
maximum loaded weight not exceeding 750
kilograms;
8/ “machinery means any type of motor power
driven tool with wheels or chain wheels used
to support human power and designed for
building or agriculture or lifting equipment or
digging activities;
9/ “medical institution” means any medical
institution duly licensed to carry out medical
service;
10/ “military driver’s qualification certification
license” means any motor vehicle driving
license issued by the Ministry of National
Defense pursuant to Article 16 of this
Proclamation;
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10214
01/ “ሚኒስቴር” ማለት የትራንስፖርት ሚኒስቴር ነው፤
02/ “ባለሞተር ተሽከርካሪ” ማለት በሜካኒካል ወይም
በኤሌክትሪክ ኃይል እየተንቀሳቀሰ በመንገድ ላይ
በመንኮራኩር የሚሄድ ማንኛውም ዓይነት
ተሽከርካሪ ነው፤
03/ “መንገድ” ማለት ለተላላፊ ክፍት ካልሆነ የግል
መንገድ በስተቀር ተሽከርካሪዎች በተለም
የሚጠቀሙበትን ጎዳና፣ የከተማ መንገድ፣ አውራ
ጎዳና፣ የገጠር መንገድ ወይም መተላለፊያ ነው
04/ “የትራፊክ ተቆጣጣሪ” ማለት የዚህ አዋጅ
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር እና
የትራፊክ ፍሰትን ለማስተናበር አግባብነት ባለው
ሕግ ሥልጣን የተሰጠ ሰው ሲሆን ትራፊክ
ተቆጣጣሪ ፖሊ እና የትራንስፖርት ተቆጣጣሪ
ተብለው ይታወቃሉ፤
05/ “ትራፊክ ቆጣጣሪ ፖሊስ” ማለት የዚህ አዋጅ
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር እና
የትራፊክ ፍሰትን ለማስተናበር አግባብነት ባለው
ሕግ ሥልጣን የተሰጠው የፖሊስ አባል ነው፤
06/ “የማሰልጠኛ ተቋም” ማለት በሕግ እውቅና ያለው
መንግስታዊ ወይም የግል የአሽከርካሪ ማሰልጠ
ተቋም ሲሆን የቀጠራቸውን ወይም ለሚቀጥራቸው
ሠራተኞች የማሽከርከር ሥልጠለመስጠት ፍቃድ
የተሰጠው ማንኛውንም የግ ወይም የመንግስት
ተቋምን ይጨምራል፤
07/ “ትራንስፖርት ቆጣጣሪ” ለት የዚህ አዋ
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር በተለይም
በመንገድ ላይ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን
የቴክኒክ ብቃት እንዲያረጋግጥና ከትራንስፖርት
አስተዳደር ጋር በተያያዘ የወጡ መመሪያዎችን
አፈፃፀም ለመቆጣጠር ግባብ ባለው አካል
ሥልጣን የተሰጠው ሰው ነው፤
08/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም ሕግ
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው
09/ በዚህ አዋጅ በወንድ የተገለጸው አነጋገር
የሴትንም ይጨምራል
. ዓላማ
የዚህ አዋጅ ዓላማ :-
1/ አሽከርካሪዎች በቂ ችሎታ ኖሯቸው ደህንነቱ
በተጠበቀ ሁኔታ ሽከርካሪን የሚያሽከረክ
መሆኑን ማረጋገጥ፣
2/ በአገር አቀፍ ደረጃ ደረጃውን የጠበቀ የማሽከርከር
ብቃት መስፈርት ወሰን፣ ከማጭበርበር ከሙስና
እና ከተንዛዛ አሠራር ነፃ የሆነ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ሥርዓት መፍጠር፣
11/ “Ministry” means the Ministry of Transport;
12/ “motor vehicle” means any type of wheeled
vehicle moving by mechanical or electrical
power for use on road;
13/ “road” means any road, street, highway, rural
road or any other travel route, customarily
used by vehicles other than private roads not
open to all traffic;
14/ “traffic controller” means a person
empowered by appropriate law to control the
proper implementation of the provisions of
this Proclamation and to manage traffic flow;
and are classified as traffic controller police
and transport controller;
15/ “traffic controller police means a member of
police empowered by appropriate law to control
the proper implementation of the provisions of
this Proclamation and manage traffic flow;
16/ “training institution” means a legally
recognized governmental or private driver’s
training institution and includes private or
government institution which is licensed to
train its drivers or prospective employees
recruited for driving vehicle;
17/ “transport controller means person
empowered to control the implementation of
the provisions of this Proclamation specially,
the technical competence of vehicles driven
on the road and enforcement of directives
related to transport administration;
18/ “person” means a physical person or juridical
body;
19/ any expression in the masculine gender
includes the feminine.
3. Objective
The objective of this Proclamation shall be:
1/ to ensure that drivers operate vehicles in
appropriate condition by acquiring adequate
driving skill to achieve safe transport service;
2/ to set nationwide driving qualification
standard and establish a system for the
issuance of driving license qualification
certification free from forgery, corruption and
bureaucratic red tape;
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10215
3/ የመንገድ ትራንስፖርት የትራፊክ ፍሰትንና
የማሽከርከር ብቃት የሚመለከቱ የሁለትዮሽና
ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ማናቸውም የኢትዮጵያ
መንገዶች ላይ በአሽከርካሪዎች መከበራቸውን
ማረጋገጥ፣
ይሆናል
. የተፈፃሚነት ወሰን
የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች በማናቸውም ኢትዮጵያ
መንገዶች ላይ ባለሞተር ተሽከርካሪዎችን ለሚያሽከረክሩ
አሽከርካሪዎች በሚሰጡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃዶች ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል
ክፍል ሁለ
ተግባርና ኃላፊነት
. የባለስልጣኑ ተግባርና ኃላፊነት
ባለስልጣኑ በሕግ የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ
ሆኖ የሚከተሉት ተግባራትና ኃላፊነቶች ይኖሩታል :-
1/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን
መከታተል፤
2/ በፈቃድ ጪው ካል መሟላት የሚገባቸውን
ዝርዝር መስፈርቶች ማውጣት፤
፫/ ለፈቃድ ሰጭ አካላት እንደአስፈላጊነቱ የአቅም
ግንባታ ድጋፍ መስጠት
/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት ለፈቃድ ሰጪው
አካል የብቃት ማረጋገጫ ውክልና መስጠት
ተግባሩን በአግባእያከናወመሆኑን መከታተል፣
ብቃት የሌለው ሆኖ ሲገኝ የተሰጠውን ውክልና
ማገድ ወይም መሠረዝ፤
/ የአሽከርካሪ ብቃት ሥልጠና ለሚሰጡ ተቋማት
የሚያስፈልገውን የካሪኩለም ዝግጅት ቴክኒክና
ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር በመሆን ማዘጋጀት
/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተር
ጥራትን፣ ይዘትንና ቅርጽን ወሰን፣ የብቃት
ማረጋገጫ ደብተሮችን በማሳተም በሀገር አቀፍ
ደረጃ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ፤
/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ የተሰጣቸውን
እና ጥፋትፈጸሙ አሽከርካሪዎችን ዝርዝር በአገር
አቀፍ ደረጃ መዝግቦ መያዝ፤
3/ to ensure bilateral and multilateral agreements
relating to qualification of driving and
movements of traffic on any Ethiopian roads
are observed by drivers.
4. Scope of Application
This Proclamation shall be applicable to driver’s
qualification certification license issued to
drivers operating motor vehicles on any
Ethiopian roads.
PART TWO
POWERS AND DUTIES
5. Powers and Duties of the Authority
Without prejudice to the powers vested in it by
law, the Authority shall have the following
powers and duties:
1/ supervise the proper implementation of the
provisions of this Proclamation;
2/ to set detail standards that ought to be
complied with, by the Licensing Body;
3/ Provide, as may be necessary, capacity
building support for Licensing Body;
4/ in accordance with the provisions of Article 6
of this Proclamations to issue delegation to
the Licensing Body, to supervise the
Licensing Body to ascertain that its activities
are undertaken as per the recognition, in case
of deficiency suspend or revoke the said
delegation;
5/ to prepare the necessary curriculum
arrangements jointly with the appropriate
technical and vocational training institutes for
training institution that provide driving
qualification trainings;
6/ to determine the quality, content and form of
driver’s qualification certification license
book; publish and distribute the driver’s
qualification certification license book at the
national level;
7/ to register and maintain at national level the
list of drivers to whom driver’s qualification
certification license have been issued and
drivers found guilty;
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10216
/ የማሰልጠኛ ተቋማት የብቃ ማረጋገጫ ስክር
ወረቀት ለማግኘት ሟላት ያለባቸውን ሀገር
አቀፍ መስፈርቶች መመሪያ የመወሰን፤
ተግባራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ ስለመሆናቸው
ቁጥጥርና ክትትል የማድረግብቃታቸው የተጓደለ
ሆኖ ሲያገኘው በዚህ ዋጅ መሰረት የምስክር
ወረቀታቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ
የማድረግ፤
/ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘ በሀገር አቀፍ ደረጃ
ተግባራዊ የሚሆን የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና
ታሪፍ መወሰን እና በሚኒስቴሩ ፀድቅ ተግባራዊ
ማድረግ፤
/ የማሽከርከር ብቃት ሥልጠና ሚሰጡ የማሰልጠኛ
ተቋማት፣ አሰልጣኞች እና የማሽከርከር ብቃት
ማረጋገጫ ፈተና የሚሰ የፍቃድ ሰጪ አካላት
ባለሙያዎች ያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶችን
እና ሊከተሏቸው የሚገቡ የሥ-ምግባር መርሆዎችን
እንዲሁም መስፈርቶቹን ሲያጓድሉ ይም የሥ-
ምግባር መርሆዎቹን የሚጻረር ተግባር ፈጽሙ
ሊወሰድባቸው የሚገቡ እርምጃዎችን በተመለከተ
መመሪያ የማውጣት
፲፩/ በፌደራል ደረጃ የፌዴራ መን ፈቃድ
የመስጠት፤ የማደስ፤ በሕግ በተደነገገው መሠረት
የማገድና የመሰረዝ
ክፍል ሦስት
አጠቃላይ ግዴታዎች
. ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስፈርት
1/ ማናቸውም የአሽከርካሪ ብቃ ማረጋገጫ ፈቃድ
ሲሰጥ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን
መስፈርቶች የሚያሟላ መሆን አለበት
2/ ባለስልጣኑ ማንኛውም ፍቃድ ሰጪ አካል ማሟላት
የሚገባውን መስፈርት ያወጣል
3/ ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
መሠረት የሚያወጣው መስፈርት መሟላቱን
በማረጋገጥ ፈቃድ ሰጪ ካል ውክልና
ይሰጣል
4/ በዚ አንቀጽ ዑስ አንቀጽ (2) መሠረ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ
ሥልጣን የተሰጠው ፈቃድ ሰጪ ካል ዚህን
አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን ልኩ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሰጥቶ የተገኘ እንደሆነ
ባለስልጣኑ ፈቃዱን ማገድ ወይ መሰረዝ
ይችላል
8/ determine by a directive national
requirements to be fulfilled by training
institute for issuance of training institute
competency qualification certificate; control
and follow up whether duties are properly
conducted and suspend or revoke their license
if their competency is not maintained;
9/ where necessary, determine national training
tariff fees of training institutes and implement
same upon approval by the Ministry;
10/ enact directive regarding requirements to be
fulfilled and ethical rules to be followed by
training institute, trainers and expert of
licensing bodies who examine driving
qualification trainees as well as measures to
be taken when requirements are not complied
with or ethical rules are breached;
11/ At Federal level issue, renew, suspend and
revoke the federal driving license as per the
provision of the law.
PART THREE
GENERAL OBLIGATIONS
6. Standards of Driver’s Qualification
Certification License
1/ Issuance of driver’s qualification certification
license shall comply with the standards set in
the provisions of this Proclamation.
2/ The Authority shall set standards that have to
be complied by any Licensing Body.
3/ The Authority shall give delegation to the
Licensing Body that qualifies the standards to
be set in accordance with sub-article (2) of
this Article.
4/ The Authority shall suspend or revoke the
license of the Licensing Body entitled to issue
driver’s qualification certification license in
accordance with sub-article (2) of this Article,
if it issues driver’s qualification certification
license in contravention to the provisions of
this Proclamation.
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10217
. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድቦች
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ አመዳደብ
ከዚህ ዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ
በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል
2/ ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ ምድብ
ውስጥ ፍተኛውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ለማግኘት የሚቻለው በዚያው ምድብ ውስጥ
ካለው አነስተኛ የአሽከርካ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድን በቅድሚያ በማግኘትና በየደረጃው በማሳደግ
ነው
3/ በአንድ ምድብ ውስጥ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሚቀይር
ማንኛውም ሽከርካሪ ለደረጃው የተዘጋጀውን
የንድፈ ሃሳብና የተግባር ሥልጠናና ፈተና
መውሰድ አለበት
4/ ማንኛውም የአሽከርካሪ ቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የያዘ ሽከርካሪ የሌላ ምድ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ማግኘት ፈለገ ለምድቡ
የሚሰጠውን ልዩ የንድፈ ሀሳብና የተግባር
ሥልጠና እና ፈተና መውሰድ አለበት
5/ ከማሽነሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
በስተቀር ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ የተሰጠው ሰው በምድብ ውስጥ ከአነስተኛ
ደረጃ ወደ ከፍተኛ ደረጃ ሲያሳድግ ወይም ከአንድ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምድብ ወደ ሌላ
ምድብ ሲቀይር ቀድሞ የያዘውን የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተ ተመላሽ ማድረግ
አለበት
6/ ማንኛውንም በአንድ ምድብ ሚገኝ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገ ፈቃድ ለው ሽከርካሪ በሌላ
ምድብ የሚገኝ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ለማግኘት የሚችልባቸውን መስፈርቶች እና
ሊወስዳቸው የሚገቡ የንድ ሀሳብና የተግባር
ትምህርቶች እና ፈተናዎች ይዘትና መጠን
በባለሥልጣኑ ይወሰናል
፯/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፭) የተደነገገው
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አሽከርካሪ ደረጃውን
ሲያሳድግ ወይም ምድብ ይር አዲስ ሚሰጠው
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ ላይ ድሞ
ይዞት ነበረው አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብና ደረጃ በሙ ያሽከረክር
እንደሚችል ተገልፆ ይሰጠዋል
7. Categories of Driver’s Qualification
Certification License
1/ Categories of driver’s qualification
certification license shall be as prescribed
under Schedule attached with this
Proclamation.
2/ Without prejudice to Schedule attached with
this Proclamation, obtaining a higher driver’s
qualification certification license in one
category is only possible by acquiring, in
advance, the minimum driver’s qualification
certification license in same category and by
upgrading step by step.
3/ Where a holder of lower qualification
certification license wants to change into higher
within the same category, he shall be required to
take the theoretical and practical training and the
test specified for such category of license.
4/ Where a holder of driver’s qualification
certification license wants to obtain a driver’s
qualification certification license of a
different category, he shall be required to take
the theoretical and practical training and the
test specified for such category of license.
5/ Except the machinery driver qualification
certification license, when holder of any
lower driver’s qualification certification
license wants to change into higher with in
the same category or from one driver’s
qualification certification license to the other,
the previous license shall be returned.
6/ The Authority shall determine the theoretical
and practical trainings and testes content to be
taken and the procedures to be followed by a
person who has a driver’s qualification
certification license in one category and wants
to obtain additional driver qualification from
another category.
7/ Without prejudice to the provision of sub
article 5 of this article, where any Driver
upgrade or change the specified category of
license, a new driver’s qualification
certification license may be issued with an
indication thereon he shall be authorized to
operate all category or level with the previous
driver’s qualification certification license.
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10218
. ስለአሽከርካሪ ሥልጠናና ስለችሎታ ፈተና
ማንኛውም ሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ለማግኘት :-
1/ ባለስልጣኑ በሚያወጣው ሥርዓተ ትምህርት
መሠረት ንድ ሃሣብን ተግባርን ዋሃደ
ሥልጠና በማሰልጠኛ ተቋም መውሰድ አለበት
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተውን
ሥልጠና እንዳጠናቀቀ የተሰጠውን ችሎታ
ማረጋገጫ ፈተና ያለፈ መሆን አለበት፤
3/ በዚህ አንቀጽ ዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገው
ቢኖርም ማንኛውም ሰው የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት በራሱ ወይም
በቤተሰቡ ባለቤትነት የተያዘን ተሽከርካሪ በመጠቀም
ከባለስልጣኑ ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ በተሰጠው
ሰው አማካኝነት ለመሰልጠን ይችላል
4/ ለዚህ አንቀጽ ንዑአንቀጽ (3) አፈፃፀም ቤተሰብ”
ማለት እስከ ሁለተኛ ደረ የሚቆጠር የሥጋ
ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ዘመድ ነው
5/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት ሥልጠና
ለሚሰጠው ሰው ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ
የሚሰጥበትን ዝርዝር ሁኔታ ባለስልጣኑ ይወስናል
6/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2)
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛው
አሽከርካሪ በታክሲ ገልግሎት የተመዘገቡ
ተሽከርካሪዎችን ማሽከርከር የሚችለው :-
) አስረኛ ክፍልን ያጠናቀ የአውቶሞቢል
ወይም የህዝብ ምድበ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው ከሆነ፤ እና
) ባለሥልጣኑ ባዘጋጀው የሥልጠና ዘት
መሠረት ከፈቃድ ሰጭ አካል ልዩ ልጠና
በመውሰድ የታክሲ የአሽከርካሪ የምስክር
ወረቀት የተሰጠው እንደሆነ፤
ነው
. የማሰልጠኛ ተቋም ግዴታዎች
1/ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም :-
ሀ) ባለስልጣኑ ወጣውን መስፈርት ሟላትና
እንደአግባቡ በባለሥልጣኑ ወይም በፈቃ
ሰጪው አካል የተሰጠ የምስክር ወረቀትና
አግባብ ባለው አካል የተሰጠ የንግድ ሥራ
ፈቃድ መያዝ፣
8. Driver’s Training and Qualification Tests
Any person to be eligible for a motor vehicle
driver’s qualification certification license shall:
1/ take an integrated theoretical and practical
driving training from the training institution
in accordance with the curriculum determined
by the Authority;
2/ pass the examination given upon the
completion of the training referred in sub-
article (1) of this Article;
3/ notwithstanding the provision of sub-article
(1) of this Article, any person who wants to
obtain an automobile driver’s qualification
certification license may be trained by a
person who have a temporary trainer’s license
issued by the Authority by using his own car
or a car owned by his family;
4/ for the purpose of sub-article (3) of this
Article, “family” means a relative by
consanguinity or affinity up to second level;
5/ the details regarding conditions under which
temporary driving license shall be issued
pursuant to sub-article (3) of this Article shall
be determined by the Authority;
6/ Without prejudice to the provision of sub-
article (1) and (2) of this Article, any driver
intends to drive a vehicle registered for taxi
service shall be:
a) tenth grade complete and have permanent
driver’s qualification certification licenses
in the category of automobile or public
transport; and
b) a holder of taxi driver certificate by
attending special training provided by the
licensing body in accordance with the
training contents set by the authority.
9. Obligations of Training Institutions
1/ Any training institution shall:
a) comply with the requirement set by the
Authority and possess, a certificate issued
by the Authority or Licensing Body and
commercial license issued by the
concerned organ;
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10219
ለ) ልጠና በሚሰጥበት የትራፊክ ደህንነት
ደንቦች በሚገባ መከበራቸውን ማረጋገጥ፣
ሐ) ልጠናውን ባለስልጣኑ ባዘጋጀው መስፈርት
መሰረት ማካሄድ፣ እና
መ) የሥልጠና መረጃዎችን መያዝና በየጊዜው
ለፈቃድ ሰጪው አካል ሪፖርት ማድረግ
አለበት
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋ ቢኖርም
የራሱን ሠራተኞች ወይም በአሽከርካሪነት
ለመቅጠር ለመለመላቸ ሰዎች ብቻ የማሽከርከር
ብቃት ሥልጠና እንዲሰጥ በባለስልጣኑ
የተፈቀደለት የሕግ ውነት ለው የማሰልጠኛ
ተቋም የንግድ ፍቃድ እንዲኖረው አይገደድም
.የማስተማሪያ ተሽከርካሪ አነዳድ ሁኔታዎች
1/ የማስተማሪያ ተሽከርካሪ ሊነ የሚችለዉ አግባብ
ባለው አካል ሲፈቀድ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው
ቦታ ወይም ነስተኛ የትራፊክ እንቅስቃሴ
በሚኖርበት መንገድ ላይ ሆኖ :-
ሀ) “ለማጅ” የሚ ምልክት ከተሽከርካሪው ፊትና
በስተኋላ ተለጥፎ ሜትር ርቀት ከፊት
ለፊቱ ላለ ወይ ለተከታይ አሽከርካሪ በግልጽ
የሚታይ መሆን፣ እና
ለ) ተሽከርካሪው በሚንቀሳቀስበት ጊዜ ሁሉ ከለማጁ
ጐን አሰልጣኝ መቀመጥ
አለበት
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ፊደል ተራ (ለ)
የተደነገገው እንደተጠበቀ ዕጩ አሽከርካሪዎች
ለብቻቸው ራሳቸውን ችለው እያሽከረከሩ
ስለሚሰለጥኑበት ሁኔታ ባለስልጣኑ ይወስናል
3/ የማስተማሪያ ሽከርካሪው ባለሁለት ወይም
ባለሦስት እግር ሞተር ሳይክል ሲሆን :-
ሀ) ለማጅ” የሚል ምልክ ሞተር ሳይክሉ
በስተኋላ ተለጥፎ ሜትር ርቀት ለተከታይ
አሽከርካሪ በግልጽ የሚታይ መሆን፣
ለ) ከለማጁ በስተኋላ በሞተር ሳይክሉ ኮርቻ
የሚቀመጥ አሰልጣኝ መኖር፣ እና
ሐ) ለማጁና አሰልጣኙ የአደጋ መከላከያ ቆብ
የሚጠቀሙ መሆን
አለበት
b) ensure strict observance of traffic safety
rules in the course of the training;
c) carry out the training in accordance with
the standards set by the Authority;and
d) compile training data and submit
periodical reports to the Licensing Body.
2/ Notwithstanding the provision of sub-article
(1) of this Article, any legal person who
obtained permission from the Authority to
give training only to his employees or to
persons recruited for driving shall not be
required to have commercial license.
10. Conditions of Driving for Training
1/ Driving of a vehicle for the purpose of
training may be conducted at a place arranged
for such purpose or, where authorized by the
appropriate organ, on a road having law
traffic movement provided that:
a) a sign bearing the word “LEARNER” is
affixed at the front and rear of the vehicle
in such manner that it is clearly visible to
any driver approaching from in front or
following behind at a distance of 50
meters; and
b) the learner is accompanied by an
instructor who shall sit next to him at all
time of the vehicle’s operation.
2/ Without prejudice to the provision of
paragraph (b) of this sub-article (1) of this
Article, conditions under which trainers may
learn by driving independently, shall be
determined by the Authority.
3/ Where the vehicle used for training is a
motorcycle of two or three wheels:
a) the sign bearing the word “LEARNER”
shall be affixed at the rear in such manner
that it is clearly visible to any driver
following behind at a distance of 50 meters;
b) the learner shall be accompanied by an
instructor who shall sit behind the learner
on the saddler; and
c) both the learner and the instructor shall
wear helmets.
፲ሺ፪፻፲
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10220
፲፩.ስለ መንዳት ፈተና
በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖር ለፈተና
ሲሆን ለማጁ ብቻውን ራሱን ችሎ ማሽከርከር
አለበት
፲፪.ተፈላጊ ዕድሜና ትምህርት
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት
የሚያመለክት ማናቸውም ሰው :-
1/ ለሞተር ሳይክወይም ለአውቶሞቢል የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ቃድ ሲሆን፣ ቢያንየአራተኛ
ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው 8 ዓመት
ያላነሰ መሆን፣
2/ ለባለ ሶስት እግር የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ሲሆን ቢያን አስረኛ ክፍል ምህርት
ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ዓመት ያላነሰ መሆን፣
3/ ለደረቅ I ይም ለሕዝብ I የአሽከርካሪ የብቃት
ማረጋገጫ ቃድ ሆን ያንስ የአስረኛ ክፍ
ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው 2 ዓመት
ያላነሰ መሆን፣
4/ ለደረቅ II፣ ለህዝብ II፣ ወይም ፈሳሽ I
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያን
አስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ፣ ዕድሜ 4
ዓመት ላነሰ፣ እና በተመሳሳይ ምድብ የደረቅ I፣
የሕዝብ I፣ ቋሚ የአሽከርካ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ኖሮት ከፈሳሽ I በስተቀር ቢያንስ አንድ
ዓመት የማሽከርከር ልምድ ያለው መሆን፣
5/ ደረቅ III ለሕዝብ III፣ ለፈሳሽ II የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ አስረኛ
ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ፤ ዕድሜው 6ዓመት
ያላነሰ እና በተመሳሳይ ምድ የደረቅ II የህዝብ
II፣ እናየፈሳሽ I የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ
ፍቃድ ኖሮት ቢያን አንድ ዓመት የማሽከርከር
ልምድ ያለው መሆን፤
6/ ለማሽን ኦፕሬተርነት ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ
ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና
ዕድሜው ከ ዓመት ያላነሰ መሆን፤
አለበት
11. Driving Test
Notwithstanding the provisions of Article 10 of
this Proclamation, the learner shall able to drive
alone in the case of a qualification test.
12. Age and Education Requirements
Any person applying for a driver’s qualification
certification license shall:
1/ in the case of motorcycle or automobile
driver’s qualification certification license,
have completed at least fourth grade
education and attained the age of not less than
18 years;
2/ in case of three wheels’ motorcycle driver’s
qualification certification license, have
completed at least tenth grade education and
attained the age of not less than twenty years;
3/ In case of Truck I or Public transport I
driver’s qualification certification license,
have completed at least tenth grade and
attained the age of not less than twenty-two
years;
4/ In case of Truck II, public transport II or
tanker I driver’s qualification certification
license, have completed at least tenth grade
and attained the age of not less than twenty-
four years; and shall have permanent driver’s
qualification certification license with at least
one year driving experience in the category of
Truck I and public transport I, except for the
tanker I;
5/ In case of Truck III, public transport III or
tanker II driver’s qualification certification
license, have completed at least tenth grade
and attained the age of not less than twenty-
six years; and shall have permanent driver’s
qualification certification license with at least
one year driving experience in the category of
Truck II and public transport II and tanker I;
6/ for machinery operator qualification
certification license, have completed at least
tenth grade and attained the age of not less
than twenty years.
፲ሺ፪፻፳
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10221
፲፫.የጤና ሁኔ
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት
የሚያመለክት ማናቸውም ሰው ባለሞተር
ተሽከርካሪ በሚገባ ለማንቀሳቀስ ሚያውክ
ማንኛውም ዓይነት የአካል ጉዳት ወይ የጤና
መታወክ ነፃ መሆን አለበት
2/ ማንኛውም አመልካች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(1) ድንጋጌ መሠረት ባለሞተር ተሽከርካሪ
ለማሽከርከር ብቁ መሆኑ፣ ባለሥልጣኑ ወይም
ፈቃድ ጪው አካል ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
ወይም ጤና ቢሮ ጋር መመካከር በሚያወጣው
መስፈርት መሠረት በሚመረጥ የሕክምና ተቋም
በሚደረግ ምርመራ ይረጋገጣል
3/ ፈቃድ ጪው ካል በሕክምና ተቋም የምርመራ
ውጤት ተቀባይነት ጥርጣሬ ካለው በሌላ
የሕክምና ተቋ ድጋሚ ምርመራ እንዲደ
ሊጠይቅ ይችላል፤ የኋለኛው የሕክም ውጤት
ከፊተኛው ጋር ሚጣጣም ከሆነም የመጨረሻ
ይሆናል
4/ በሁለት ሕክምና ተቋማ የተሰጠው የሕክምና
ውጤት የተለያየ ሆነ ቃድ ሰጪው ካል
ለመረጠው ሦስተኛ የሕክምና ተቋም ተልኮ
የሚሰጠው የሕክምና ውጤት የመጨረሻ ይሆናል
፲፬.ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ማመልከ
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት
ለፈቃድ ሰጪው አካ የሚቀርብ ማመልከ
በግንባር ወይም በፖስታ ወይም በኤሌክትሮኒክስ
መልዕክት ሊሆን ይችላል
2/ ማናቸውም የአሽከርካ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ማመልከቻ ከሚከተሉት ሰነዶች ጋር ተያይዞ
መቅረብ አለበት :-
ሀ) የትምህርት ማስረጃ፤
ለ) ልደት የምስክር ወረቀት ወይም ፖስፖርት
ወይም በቀበሌ አስተዳደር የተሰጠ የነዋሪነት
መታወቂያ ደብተር
) የጤንነት ምርመራ ውጤት፤
መ) አሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም ወይም ፈቃድ
በተሰጠው ሰው የሰለጠነ መሆኑን የሚያረጋግጥ
ሰርተፊኬት ወይም ማስረጃ
13. Health Requirements
1/ Any applicant for a driver’s qualification
certification license shall be free from any
physical disability or adverse health condition
that could make him unfit for the proper
operation of a motor vehicle.
2/ The physical fitness of an applicant to operate
a motor vehicle in accordance with the
provisions of sub-article (1) of this Article
shall be certified by an examination
conducted by a medical institution assigned
following the requirements set by the
Authority or Licensing Body in consultation
with the Ministry of Health or Health Bureau;
3/ Where the credibility of a medical
examination is doubtful, the Licensing Body
may require a new examination to be
conducted by another medical institution; and
the latter medical examination shall be final if
it confirms the former.
4/ Where the medical examination results of the
two medical institutions differ, the case shall
be referred to a third medical institution
selected by the Licensing Body, and the result
of the third medical institution shall be final.
14.Application for Driver’s Qualification
Certification License
1/ An application for driving qualification
certification license may be submitted to the
Licensing Body either in person or through
postal or electronic mails.
2/ Any application for driver’s qualification
certification license shall be accompanied by
the following documents:
a) certificate of education;
b) birth certificate or passport or residence
identification card issued by kebele
administration;
c) the result of medical examination; and
d) certificate or evidence which proves that
the applicant is trained by a training
institution or legally authorized person.
፲ሺ፪፻፳፩
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10222
፲፭.የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለመስጠት
1/ ፈቃድ ሰጪ አካል በዚ አዋጅ አንቀጽ 4
መሠረት የቀረበለትን ማመልከቻ መርምሮ በዚህ
አዋጅ አንቀጽ 8 2 እና 3 ድንጋጌዎች
የተመለከቱ መስፈርቶች መሟላታቸውን ካረጋገጠ
በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የሚወስድ ከሆነ ከህክምና ተቋማት ወይም በሕግ
ሥልጣን በተሰጠው አካል ተረጋግጦ የቀረበ ግዴታ
ወይም ገደብ ካለ በፈቃዱ ላይ አስፍሮ
የተጠየቀውን ምድብ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት የሚሰጥ
ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ
የሚቆይበት ጊዜ ሁለት ዓመት ይሆናል
3/ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ቋሚ የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የሚቀየረው ባለፍቃዱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ
ያስመዘገበውን የትራፊክ ፋትና የትራፊክ አደጋ
ሪከርድ መሰረት በማድረግ ይሆናል
4/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም :-
ሀ) ማንኛውም ካል ጉዳተኛ የተሽከርካሪን
እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ያለበትን ጉድለት
ሊያካክስለት የሚችል ልዩ መሣሪያ
የተገጠመለትን ባለሞተር ተሽከርካሪ ለመንዳት
የሚያስችል አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል፤
ለ) የውጭ አገር ወይም ኢንተርናሽና መንጃ
ፈቃድ ለው መጣጣኙ ምድብ
የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ
እንዲሰጠው ሲያመለክትና ፈቃድ ሰጪው አካል፣
(1) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የሰጠው አገር የኢትዮጵያን የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በተመሳሳይ
መልኩ የሚቀበል መሆኑን ሲያረጋግጥ፣
(2) የአሽከርካሪ ብቃ ማረጋገጫ ፈቃዱ
ትክክለኛነት በሚመለከተው አካል
መረጋገጡንና ንቶ የሚቆይበት ዜ ያላለፈ
መሆኑን ሲያምንበት፣ እና
15. Issuance of Driver’s Qualification
Certification License
1/ where the Driver’s qualification certification
license is issued for the first time, the
Licensing Body shall, upon examining
application submitted pursuant to Article 14
of this Proclamation and after ascertaining the
fulfillment of the requirements provided
under Article 8, 12 and 13 of this
Proclamation, give the requested category
temporary driving qualification certification
license with an indication thereon any
condition or obligation authenticated by
health institutions or other body authorized by
law.
2/ The validity period of the temporary driver’s
qualification certification license issued
pursuant to sub-article (1) of this Article shall
be two years.
3/ The promotion of the temporary driver’s
qualification certification license to a
permanent driver’s qualification certification
license shall be determined by number of
record of traffic offence and accident the
licensee`s committed within the two years.
4/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(1) of this Article:
a) a driver’s qualification certification license
may be issued to any disabled person to
operate a motor vehicle that is equipped
with special apparatus to compensate his
physical deficiency with respect to
maneuvering the movement of a vehicle;
b) where a person holding a foreign or
international driving license applies for an
equivalent category, the Licensing Body
shall issue the requested license upon:
(1) ascertaining that the country which
issued the driving qualification
certification license similarly
recognizes Ethiopian driver’s
qualification certification license;
(2) being satisfied that the driving
qualification certification license is
authenticated by the concerned body
and is currently valid; and
፲ሺ፪፻፳፪
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10223
(3) ተገቢው ፍያ ሲፈጸምለት
የተጠየቀውን ፈቃድ ይሰጣል
5/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4)(ለ) የተደነገገው
እንደተጠበቀ ሆኖ የውጭ አገር ወይም
ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድ ለው ሰው ወደ
ኢትዮጵያ ግዛት ከገባበት ቀን አንስቶ እስከ አርባ
አምስት ድረወይም ቃዱ ፀንቶ የሚቆየው
ከአርባ አምስት ቀን በታች ከሆነ ይኸው
እስኪጠናቀቅ ድረ ወደ ኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ
መቀየር ሳያስፈልገው ማሽከርከር ይችላል
6/ በዚህ አንቀጽ መሠረ የሚሰጥ ንኛውም
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ :-
ሀ) ጥራት፣ ይዘትና ቅርጽ በባለስልጣኑ የሚወሰን
ሆኖ ለማጭበርበር ድርጊት ልተጋለጠ
እንዲሆን የሚያስችል ሠራር እንዲኖረው
ማድረግ፤ እና
ለ) የባለፍቃ ፎቶግራ የተለጠፈበት እንዲሁም
የባለፍቃዱ የጽሁፍ ፊርማየእጅ ጣቶአሻራ
ያረፈበት እንዲሆን ማድረግ
አለበት
፯/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀየተደነገገው ቢኖርም
አመልካቹ ብቃት ረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት
ደረጃውን የሚያሳድወይበሌላ ምድብ የብቃት
ማረጋገጫ የሚወስድ ከሆነ ፈቃድ ሰጭው አካ
በዚህ አዋጅ አንቀፅ መሠረት የቀረበለትን
ማመልከቻ መርምሮ ዚህ አዋጅ አንቀፅ ፰፣አንቀፅ
፲፪ እና አንቀፅ ፲፫ የተቀመጡ መስፈርቶች
መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ከህክምና ተቋም
ወይም በሕግ ሥልጣን ከተሰጠው አካል ረጋግጦ
የቀረበ ግዴታ ወይም ገደብ ካለ በፈቃ ላይ
አስፍሮ የተጠየቀውን ምድብ ቋሚ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል
፲፮. ስለወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
1/ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር በመከላከያ ኃይል ውስጥ
ለሚያገለግሉ ሠራተኞች የወታደር የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ
የማገድና መሰረዝ ሥልጣን በዚህ አዋጅ
ተሰጥቶታል ሆኖም :-
(3) receipt of the appropriate fees.
5/ Without prejudice to the provision of sub-
article (4)(b) of this Article, any person who
has foreign driving license or international
driving license shall drive in Ethiopia without
changing his license to Ethiopian driving
license for forty five days to be counted from
the date of his arrival to Ethiopian territory or
if his driving license is valid for less than
forty five days until the license expire.
6/ For any driver’s qualification certification
license to be issued pursuant to this Article:
a) subject to the quality, content and form
which shall be determined by the
Authority, it shall have features that could
make it not vulnerable to acts of forgery;
b) shall bear photograph, written signature
and fingers print of the license holder.
7/ Notwithstanding the provision of sub-article
1 of this article, where the applicant is holder
of permanent Driver’s qualification
certification license and wants to upgrade or
change the specified category of Driving
license, the Licensing Body shall, upon
examining application submitted pursuant to
Article 14 of this Proclamation and after
ascertaining the fulfillment of the
requirements provided under Article 8, 12 and
13 of this Proclamation, give the requested
category of permanent driving qualification
certification license with an indication thereon
any condition or obligation authenticated by
health institutions or other body authorized by
law.
16. Military Driver’s Qualification Certification
License
1/ The Ministry of National Defense is hereby
authorized to issue military driver’s
qualification certification license to defense
personnel and to renew, suspend or revoke the
same; provided, however, that:
፲ሺ፪፻፳፫
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10224
ሀ) ፈቃዱ “ለኦፊስዬል ወታደራዊ ጉዳይ ብቻ”
የሚል መግለጫ የተጻፈበት ሆኖ የወታደር
መለያ ቁጥር ሰሌዳዎች የተደረጉባቸውን
የመከላከያ ኃይል ተሽከርካሪዎች ለመንዳት ብቻ
የሚያገለግል ይሆናል
ለ) የአገር መከላከያ ማኒስቴር የተሰጠውን ሥልጣን
በሥራ ላይ ሲያውል የዚህን ዋጅ ድንጋጌዎች
መከተልና ማስፈጸም አለበት፤
ሐ) ባለስልጣኑ የዚህ አንቀጽ ፊደል ተራ (ለ)
ድንጋጌ መጠበቁን ለማረጋገጥ ከፈቃድ አሰጣጡ
ጋር የተያያዙ አገር ከላከያ ሚኒስቴር
አሰራሮችና ሰነዶችን በማንኛውም ጊዜ
ለመመርመር ይችላል
2/ የወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች
በዚህ አዋጅ የተደነገጉትን ሥፈርቶችና ደረጃዎች
የሚያሟሉ ሆንና ገቢው ክፍያ ፈጸም
በሲቪል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ቃዶች
ሊለወጡ ይችላሉ
፲፯.የአሽከርካብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ ስለመገኘትና
ስለማሳየት
1/ ማናቸውም ባለፈቃድ ባለሞተር ተሽከርካሪ
በማንኛውም መንገድ ላይ በሚያንቀሳቅስበት ጊዜ
ሁሉ የአሽከርካሪ ብቃ ማረጋገጫ ቃዱን ይዞ
መገኘት አለበት
2/ ማንኛውም ሰው በመንገድ ላይ ባለሞተር ተሽከርከሪ
በማሽከርከር ላይ ሳለ በሕግ ሥልጣን በተሰጠ
የትራፊክ ተቆጣጣሪ ሲጠየቅ ተሽከርካሪውን በሥነ-
ሥርዓት በማቆም የአሽከርከሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃዱን የማሳየት ግዴታ አለበት
፲፰. የአሽከርካ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድን ስለማሳረምና
ስለመተካት
1/ በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገፈቃድ ላይ ከሰፈሩት
መግለጫዎች ካከል የተሳሳተ ነገር መኖሩን
እንዳወቀ አሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን
ለእርምት ቅረብ አለበት፤ ይህም ሲሆን ስህተቱ
ያጋጠመው ፈቃድ ሰጭው አካል ጥፋት
ምክንያትነት ብቻ ካልሆነ በስተቀር ተገቢውን ክፍያ
ባለፈቃዱ ይፈጽማል
2/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ የጠፋ፣
የተበላሸ፣ የማይነበብ ወይም በመግለጫዎቹ ላይ
የተመለከቱት ጉዳዮች የተለወጡ እንደሆነ ባለፈቃዱ
ምትክ ፈቃድ እንዲሰጠው ወዲያው ለፈቃድ
ሰጭው አካል ማመልከት አለበት
a) such licenses shall bear the legend “FOR
OFFICIAL MILITARY USE ONLY” and
be used exclusively to operate defense
vehicles bearing military identification
number plates;
b) the Ministry of National Defense shall
observe and enforce the provisions of this
Proclamation in exercising its authority;
c) the Authority may investigate, at any time,
the administrative processes and records of
the Ministry of National Defense relating to
such licensing, in order to ensure the
compliance with the requirements of
paragraph (b) of this sub-article.
2/ Military driver’s qualification certification
license may be converted to civil driver’s
qualification certification license where they
fulfill the requirements and standards
provided for under this Proclamation and
upon payment of the appropriate license fees.
17. Carrying and Producing of Driver’s
Qualification Certification License
1/ The holder of a driver’s qualification
certification license shall carry the license at
all times while operating a motor vehicle on
any road.
2/ Any person driving any motor vehicle on the
road shall have obligation to stop his vehicle
properly and produce his driving license when
requested by traffic controller.
18. Correction and Replacement of Driver’s
Qualification Certification License
1/ Where the holder of a driver’s qualification
certification license becomes aware of an
error in the particulars entered in the license,
he shall immediately present the license to the
Authority for correction; and in such case, he
shall be required to pay the appropriate fees
unless the error was totally attributable to the
fault of the Licensing Body.
2/ Where a driver’s qualification certification
license is lost, damaged, unreadable or the
matters expressed under it are not changed
according to changes introduced, the holder of
the license shall forthwith submit an application
to the Licensing Body for a replacement.
፲ሺ፪፻፳፬
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10225
3/ ፈቃድ ሰጭ አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(2) ሠረት ማመልከቻ ሲቀርብለት አመልካቹ
ተገቢውን ክፍያ እንዲፈጽም ካስደረገ በኋላ ምትክ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጠዋል
4/ ምትክ የተሰጠበትን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ መልሶ ያገኘ ተጨማሪ የሆነው ፈቃድ
እንዲሰረዝና እንዲወገድ ወዲያው ለፈቃድ ሰጭው
አካል ማስረከብ አለበት
፲፱. የአሽከርካ ቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ
ስለሚቆይበት ጊዜና ስለማሳደስ
1/ ማንኛውም ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ረጋገጫ
ፈቃድ ንቶ ሚቆየው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ
ለአራት ዓመት ይሆናል
2/ ማንኛውም የአሽከርካ ብቃ ረጋገጫ ፈቃድ
በዚህ አዋጅ አንቀጽ3 መሠረት የተደረገ የጤንነት
ምርመራ ውጤት ሲቀርብና ተገቢው ክፍያ ሲፈጸም
በእያንዳንዱ ዕድሳት ወቅት ለአራት ዓመት
ይታደሳል
3/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ባለቤት
ፈቃዱን ፈቃድ ጭው አካል ራሱ ወይም
በሕጋዊ ወኪሉ አማካኝነት በማቅረብ ሊያሳድስ
ይችላል፤ ሆኖም ለሁለት ተከታታይ ጊዜ በወኪል
አማካኝነት ማሳደስ አይፈቀድም
4/ የዚህ አንቀጽ ዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ባለቤት
ዕድሜው ከሃምሳ አምስት ዓመት በላይ ሆነ፣
ፍቃዱ በየሁለት ዓመት መታደስ አለበት
5/ በዚህ አንቀፅ ንዑ አንቀፅ () እና በዚህ ዋጅ
አንቀፅ ፲፭ () መሠረት የአሽከርካ ፈቃዱ ቋሚ
ከሆነ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ የአገልግሎት ጊዜው
ካበቃ በኋላ ባለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ
ሳይቀይር ወይም ሳያሳድስ የቀረ አሽከርካሪ ፍቃዱ
ቋሚ ከሆነ የተግባር ፈተና ተፈትኖ ሲያልፍ
ይታደስለታል፤ ፍቃዱ ጊዜያዊ ከሆነ ደግሞ
ከተግባር ፈተና በተጨማሪ ጊዜያዊ ፈቃዱን
በያዘበት ዓመት የተመዘገበበት የጥፋት ሪኮርድ
ታይቶ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ይታደስለታል
3/ Where an application pursuant to sub-article (2)
of this Article, is presented to the Licensing
Body, it shall issue to the applicant a
replacement driver’s qualification certification
license after the appropriate fees are discharged.
4/ A person who has recovered a driver’s
qualification certification license for which a
replacement has been issued shall promptly
submit the extra driver’s qualification
certification license to the Licensing Body for
cancellation and removal.
19. Validity and Renewal of Driver’s
Qualification Certification License
1/ A permanent driver’s qualification
certification license of any category shall be
valid for a period of four years from the date
of its issuance
2/ Any driver’s qualification certification license
shall be renewed for a period of four years, at
each time of its renewal, upon presentation of
medical examination result conducted in
accordance with Article 13 of this Proclamation
and payment of the appropriate fees.
3/ The holder of the driver’s qualification
certification license shall present his license to
the Licensing Body for renewal either in person
or through his duly authorized agent; provided,
however, that a driver’s qualification
certification license may not be presented for
renewal through an agent for two consecutive
times.
4/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(1) of this Article, where the holder of the
driver’s qualification ratification license is
above 55 /fifty five/ years of age, the license
shall be renewed every two years.
5/ Any driver who fails to renew his license
within one year after the validity period
provided under sub-article (1) of this article
and sub article 2 of article 15 of this
proclamation has lapsed shall renew it only
upon successfully passing the practical
examination for the holder of permanent
Driver’s qualification certification license,
and upon the examination of offence record
within the year for the holder of temporary
Driver’s qualification certification license in
addition to the above requirement.
፲ሺ፪፻፳፭
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10226
. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለማገድና
መሰረዝ
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተሰጠው
ሰው ፈፀመው የትራፊክ ደንብን የመተላለፍ
ጥፋት ሪከርድ ወይም በሌላ አጥጋክንያት ላይ
ተመስርቶ የጤንነት ሁኔታው ወይም የመንዳት
ችሎታው አጥጋቢ አለመሆኑ ሲረጋገጥ ቃድ
ሰጪው አካል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃዱን ገድ ወይም ባለፈቃዱ የጤና ምርመራ
እንዲያደርግ ወይም የችሎ ማረጋገጫ ፈተና
እንዲወስድ ወይም ሁለቱንም እንዲፈጽም
ሊያስገድደው ይችላል
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት
የተካሄደው የጤና ምርመራ ወይም የችሎ
ማረጋገጫ ፈተና ውጤት ባለፈቃዱ የጤና ሁኔታ
ወይም መንዳት ችሎታ አጥጋ አለመሆኑን
የሚያመለክት ሲሆን ወይም ባለፈቃዱ ለበቂ
ምክንያት የምርመ ወይም የፈተና ውጤቱን
በዘጠና ቀናት ውስ ሊያቀርብ ካልቻለ ፈቃድ
ሰጪው አካል ፈቃዱን ሊሰርዘው ይችላል
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2)
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አሽከርካሪ የጥፋት
ሪከርድ መሠረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃዱ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ ይችላል
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) መሠረት
በተሰጠው ውሳኔ የተሰኘ ማንኛውም ሰው
ውሳኔው በደረሰ ቀናውስጥ ሚኒስቴሩ
ቅሬታውን ሊያቀርብ ይችላልየሚኒስቴሩም ውሳኔ
የመጨረሻ አስተዳደራዊ ውሳኔይሆናል
5/ ማንኛውም የአሽከርካሪ ቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
የተገኘው በሀሰተኛ ስረጃ፣ በማታለል ወይም
በሌላ በማንኛውም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ መሆኑ
በባለስልጣኑ ወይም በፈቃድ ጭው አካል
ሲረጋገጥ አጥፊአግባብነት ባለሕግ መሰረ
የሚጠየቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተሰጥ
የነበረው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰረዛል
፳፩.የፍቃድ ሰጭ አካላትን ፈቃድ ስለማገድና ስለመሰረ
1/ የዚህ አዋ አንቀጽ 6 (4) አጠቃላ ድንጋጌ
እንደተጠበቀ ሆኖ ፈቃድ ሰጪ አካል ይህን ዋጅና
አዋጁን ተከትለው ወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን
የተላለፈ እንደሆነ በተለይም :-
20. Suspension and Revocation of Driver’s
Qualification Certification License
1/ Where based on the traffic offence records of
a license holder or on other sufficient
grounds, it is proved that either his physical
fitness or driving skill is deficient, the
Licensing Body may suspend the driver’s
qualification certification license or require
him to undergo medical examination or order
him to take driving qualification test or both.
2/ The Licensing Body may revoke the driver’s
qualification certification license where the
medical examination or the driving
qualification test conducted pursuant to sub-
article (1) of this Article shows that the
physical fitness or driving skill of the license
holder is unsatisfactory or where he has,
without good cause, failed to produce the
medical examination or qualification test
result within 90 days.
3/ Without prejudice to the provision of sub-
articles (1) and (2) of this Article, the driver’s
qualification certification license may be
suspended or revoked based on drivers’
offence record.
4/ Any person aggrieved by the decision given
pursuant to sub-article (1) and (2) of this
Article may lodge his complaint to the
Ministry, within 30 days from receipt of the
decision; the decision of the Ministry shall be
final administrative decision.
5/ Where any driver’s qualification certification
license is proved to be obtained by producing
false evidence, deceit or by any other illegal
way by the authority or licensing body, the
license shall be revoked and the offender shall
be held legally responsible
21. Suspension and Revoking of Licensing
Bodies’ License
1/ Without prejudice to the generality of the
provision of Article 6 (4) of this Proclamation,
any licensing body if violates this Proclamation
or regulations and directives issued pursuant to
this Proclamation, specially;
፲ሺ፪፻፳፮
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10227
ሀ) በባለሥልጣኑ የወጣውን መስፈርት ለማያሟላ
የማሰልጠኛ ተቋም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት የሰጠ ወይም ያደሰ፤
ለ) ዕጩ አሽከርካሪው ሐሰተኛ የትምህርት፣
የጤናና የእድሜ ስረጃ ማቅረቡን እያወቀ
ወይም ማወቅ እየቻለ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈተና እንዲወስድ ያደረገ፣ ወይም
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
እንዲሰጠው ያደረገ፤
ሐ) በሀገር አቀ ደረጃ ተግባራዊ እንዲሆን
በባለስልጣኑ ከተዘጋጀ ጽሁፍና የተግባር
ፈተና መመሪያ ውጪ ፈተና የሰጠ፤
) ከባለስልጣኑ ወይም በባለስልጣኑ ውክልና
ከተሰጣቸው አካላት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ የሌላቸውን ወይም ፈቃዳቸው የታገደ፣
ወይም ያልታደሰ ፈታኞችን ተጠቅሞ ፈተና
እንዲሰጥ ያደረገ፤ ወይም የተፈታኞች ብቃት
እንዲረጋገጥ ያደረገ፤
ሠ) የፍቃድ ሰጪ አካላት ያሟሏቸው
ከሚገቡዋቸው መስፈርቶች ውስጥ አንዱን
አጉድሎ የተገኘ፤
ረ) ብልሹ አሰራሮችንና ኪራይ ሰብሳቢነትን
ለማስወገድ ተገቢውን እርምጃ ያልወሰደ
ወይም የሚቀርቡ ሕዝብ ቅሬታዎችን
ተቀብሎና በአግባቡ ጣርቶ የእርምት እርምጃ
ያልወሰደ፤ በተደጋጋሚ የሕዝብ ቅሬታ
በሚቀርብባቸው የፍቃድ ጪው ሠራተኞችና
ባለሙያዎች ላይ ቅሬታውን አጣርቶ ተገቢውን
እርምጃ ያልወሰደ፤
ሰ) ለማሰልጠ ተቋም የተሰጠውን የምስክር
ወረቀት እንዲያግድ ወይም እንዲሰረዝ በዚህ
አዋጅ አንቀፅ 2 (2) ሰረት በባለሥልጣኑ
የተሰጠውን ትዕዛዝ ያልፈፀመ፤
ባለስልጣኑ ፍቃድ ሰጪው አካል ጥፋቶቹን
ለማረምና ዳግም እንዳይከሰቱ ለማድረግ
የሚያስችሉ ተገቢ እርምጃዎችን እንዲወሰድ
ከማሳሰብ ጋር የእርምት እርምጃዎቹን ወስዶ
ሪፖርት የሚያቀርብበትን ተገቢ በመወሰን
የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል
a) whoever issue or renew competency
license for training institution which do
not fulfill the requirements set by the
Authority;
b) whoever permits learner to take drivers
qualification certification exam or causes
provision of drivers qualification
certification license knowing or should
know that the learner produce false
educational, medical and age related
evidence;
c) whoever provide theoretical and practical
exam inconsistent with examination
directive prepared by the Authority to be
applicable at national level;
d) whoever allows exam to be given or
authenticate competence of learners by
using examiners who do not have
competency license issued by the
Authority or body delegated by the
Authority or whose license is revoked or
not renewed;
e) whoever fails to fulfill one of the
requirements the licensing body is
required to fulfill;
f) whoever doesn’t take measure to abolish
improprieties and rent seeking, and
doesn’t properly examine and take action
for the compliant received from the public
or doesn’t take measure on regular
compliant received from the public
against licensing experts and workers;
g) whoever doesn’t execute order given by
the Authority to revoke or to suspend
certificate given to training institutions in
accordance with Article 22 (2) of this
Proclamation;
the Authority shall give written warning by
ordering the licensing body to take proper
measure to correct the fault committed and to
prevent similar occurrence of fault by
determining appropriate time limit to take
corrective measure and produce report to the
Authority.
፲ሺ፪፻፳፯
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10228
2/ ማንኛውም ፈቃድ ሰጪ አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ
አንቀጽ (1) መሰረት በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ
ተገቢውን እርምጃ ይወስድ የቀረ እንደሆነ
ባለስልጣኑ ተገቢ ጊዜ በመወሰን ማስተካከያ እርምጃ
እስከሚወስድ ፍቃድ ካሉ የሰጠውን
ፍቃድ ለማገድ ይችላል
3/ በዚህ አንቀ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የጊዜ
ገደብ ተሰጥቶት ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ
የእገዳ ትዕዛዝ የደረሰው ማንኛውም ባለፈቃድ
እርምጃ ወስዶ ጉድለቱን ያላስተካከ እንደሆነ
ባለስልጣኑ ፈቃዱን ይሰረዛል
4/ ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)
መሰረት የፈቃድ ሰጪ ካልን ፈቃድ ሲያግድ
ከታገደው ፍቃድ ሰጪ አካል አገልግሎት
የሚፈልጉ ዜጎች አገልግሎቱን ባለሥልጣኑ
ወይም ከሌላ ፍቃድ ሰጪ አካል በቀጣይነት
የሚያገኙበትን አስፈላጊ ሁኔ ማመቻቸት
አለበት
፳፪.የማሰልጠኛ ተቋማትን የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት ስለማገድና ስለመሰረዝ
1/ ባለሥልጣኑ የማሰልጠኛ ተቋማ ዚህ አዋጅ
አንቀጽ 9 የተደነገገውን ግዴታ አግባቡ እየተወጡ
መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችሉትን ዘዴዎች
በመጠቀም በሚያደርገ ቁጥጥርና ክትት
ግዴታውን ሳያሟላ ባገኘው ማሰልጠኛ ተቋላይ
በሕግ መሰረት እርምጃ ለመውሰድ ወይም እንደ
አግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን
ለማገድ ወይም ለመሰረዝ ይችላል
2/ ጥፋት የፈፀመው የማሰልጠ ተቋም የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ከባለስልጣኑ
ሳይሆን ከፍቃድ ጪው አካል ሆነ እንደሆነ
እንደአግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀቱን እንዲያግድ ወይም እንዲሰርዝ የብቃት
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን የሰጠውን ፍቃድ
ሰጪ አካል ባለስልጣኑ ለማዘዝ ይችላል
፳፫ ክልከላ
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 0 የተደነገገእንደተጠበቀ ሆኖ :-
1/ ማናቸውም ሰው ተገቢው የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ማንኛውንም ባለሞተር
ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ መንዳት አይችልም፤
2/ ማንኛውም የባለሞተር ተሽከርካሪ ባለቤት ወይም
ባለይዞታ ተገቢ የአሽከርካ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ያለው መሆኑን ሳያረጋግጥ ተሽከርካሪውን
ሌላ ሰው እንዲነዳ መፍቀድ የለበትም
2/ If the licensing body does not take the proper
measure within the time limit given under
sub-article (1) of this Article the Authority by
determining appropriate time limit for
correction shall suspend the license it issued
to the licensing body.
3/ The Authority shall revoke the license if any
licensing body received suspension order
under sub-article (2) of this Article if fails to
take corrective measure to rectify it within the
time limit.
4/ When the Authority suspends the license it
issued to the licensing body pursuant to
subarticle (2) of this Article, it shall facilitate
conditions necessary to provide service
subsequently for citizens seeking service from
licensing body whose license is suspended,
either from the Authority or other licensing
body.
22. Suspension and Revocation of Training
Institution’s Competence Assurance Permit
1/ The Authority when examining the proper
execution of the obligations provided under
Article 9 of this Proclamation, if it finds a
breach of obligation by the training institute,
it may take the appropriate legal measure or
may suspend or revoke the competency
certificate, as may be necessary.
2/ If the training institute that breaches the
obligation has got the competency license not
from the Authority but from the licensing
body, the Authority may order the licensing
body to suspend or revoke the competency
certificate.
23. Prohibitions
Without prejudice to the provisions of Article 10
of this Proclamation:
1/ no person shall, without having the proper
driver’s qualification certification license
drive a motor vehicle on any road;
2/ no owner or possessor of any motor vehicle
shall allow any person to drive his vehicle
without verifying that the person is a holder
of the proper driver’s qualification
certification license.
፲ሺ፪፻፳፰
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10229
ክፍል አራት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
፳፬ ስለ ቅሬታ
1/ በዚህ አዋጅ መሠረት በተሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ
ማንኛውም ሰው ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ናት
ውስጥ በየደረጃው ለሚመለከተው የክልልና
የፌደራል ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ለስልጣን
ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት ቅሬታውን
አቅርቦ በተሰጠው ምላሽ ያልረካ ማንኛውም ሰው
ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ
ቅሬታውን ለማቅረብ ይችላል፤ ሚኒስቴሩ በጉዳዩ
ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻው አስተዳደራዊ
ውሳኔ ይሆናል
፳፭.ቅጣት
1/ ይህን አዋጅ ተላልፎ የተገኘ ማንኛውም ሰው
አግባብ ባለው ህግ ይቀጣል
2/ የዚህ አንቀጽ ዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ
እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተ ይክል ወይም የባለሶስ
እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃ ማረጋገጫ ፈቃ
ያለው ማንኛውም አሽከርካሪ ከያዘው ምድብ ውጪ
ሲነዳ ከተገኘ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
እንደሌለው ተደርጎ ይቀጣል
3/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ
እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተ ሳይክ ወይ
የባለሶስት እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው የሌሎች ምድቦች
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ ይዞ የሞተር
ሳይክል ይም ባለሶስት እግር ሲያሽከረክር ከተገኘ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንደሌለው
ተደርጎ ይቀጣል
፳፮.የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር
፮፻/፪ሺ በዚህ አዋጅ ተሽሯል
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋ ቢኖርም
በአዋጅ ቁጥር ፮፻/፪ሺ መሠረት ወጥተው ሥራ ላይ
የሚገኙ ደንቦች ሁሉ ከዚህ አዋጅ ደንጋጌዎች ጋር
እስካልተቃረኑ ድረ በዚ አዋጅ መሰረት
እንደወጡ ተቆጥረው የፀኑ ይሆናሉ
PART FOUR
MISCELLANEAOUS PROVISIONS
24. Complaint
1/ Any person who has complaint on the
decision made according to this Proclamation
may lodge his complaint, within 30 days after
receiving the decision, to the concerned level
of regional and federal transport bureau or
Authority.
2/ Any person who is dissatisfied with the
response given on complaints submitted
pursuant to sub-article (1) of this Article may
submit his complaint to the Ministry within
30 days from date of receipt of decision; and
the decision of the Ministry on such matter
shall be the final administrative decision on
the matter.
25. Penalty
1/ Any person who violates this Proclamation
shall be punished in accordance with the
appropriate law.
2/ Without prejudice to the general provision of
sub-article (1) of this Article, if a driver,
holding a motor cycle or three-wheel motor
cycle category driver’s qualification
certification license, found driving out of the
category shall be punished as he is driving
without having a license.
3/ Without prejudice to the general provision of
sub-article (1) of this Article, if a driver,
having no driver`s qualification certification
license of a motor cycle or three-wheel motor
cycle, found driving a motor cycle or three-
wheel motor cycle holding other category of
driver`s qualification certification license,
shall be punished as he is driving without
having a license.
26. Repealed and Inapplicable Laws
1/ The Drivers Qualification Certification
License Proclamation No 600/2008 is hereby
repealed.
2/ Notwithstanding the provision of sub-article
(1) of this Article, all regulations issued
pursuant to Proclamation No. 600/2008 and
are in force shall, in so far as they are not
inconsistent with the provisions of this
Proclamation, be deemed to have been issued
under this Proclamation and shall continue in
force.
፲ሺ፪፻፳፱
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10230
3/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ሌላ ማንኛውም አዋጅ፣
ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ
አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ዳዮች ላይ ፈጻሚነት
አይኖረውም
፳፯.የመሸጋገሪያ ድንጋጌ
ቀደም ሲል በነበሩ ሕጎች ተሰጥተው ነበሩ የባለሞተር
ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች
ስለሚለወጡበት ሁኔታና ሚኒስቴሩ መመሪያ
እስከሚያወጣ ድረስ ፀንተው ይቆያሉ
፳፰.ደንብ እና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈፀም
የሚያስችል ደንብ ያወጣል
፪/ ትራንስፖርት ባለሥልጣኑ በዚህ አንቀፅ ንዑ
አንቀፅ (፩) መሠረት የወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም
የሚያስችል መመሪያ ያወጣል
፳፱.አዋጁ የሚፀናበት ጊ
ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት
ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል
አዲስ አበ የካቲት ፯ ቀን ፪ሺ፲ .
ሙላቱ ሾመ (/)
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያ
ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
3/ No Proclamation, regulations, directives or
practice shall, in so far as they are
inconsistent with the provision of this
Proclamation, be applicable with respect to
matters provided for by this Proclamation.
27. Transitory Provision
Driving licenses issued prior to the coming into
force of this Proclamation shall remain valid
until the Ministry issued a directive as to the
manner and time of such change.
28. Power to Issue Regulation and Directive
1/ The Council of Ministers shall issue
regulations for the implementation of this
proclamation.
2/ The Authority shall issue directives for the
implementation of the regulations issued
pursuant to sub-article (1) of this Article;
29. Effective Date
This Proclamation shall enter into force on the
date of its Publication in the Federal Negarit
Gazette.
Done at Addis Ababa, this 14
th
day of
February, 2018
MULATU TESHOME (Dr)
PRESIDENT OF THE FEDERAL
DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
፲ሺ፪፻፴
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10231
ሠንጠረዥ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ
ተ.ቁ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ምድብ
የብቃት ማረጋገጫ ፍቃዱ ለማሽከርከር የሚያስችለው
የተሽከርካሪ አይነት
1
የሞተር ሣይክል የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድ
ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል ተሽከርከሪ
2
ባለሶስት እግር የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድ
ማንኛውንም ባለ ሶስት እግር ባለሞተር ተሽከርካሪ
3
የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድ
ስከ 8 መቀመጫ ያለው ማንኛውም ዓይነት ተሽከርካሪ እና
ስከ 10 ንታል የሚጭን ማንኛውም ተሽከርከሪ
4
የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ጫፈቃ ድምድ
ደረጃ--- ሕዝብ I
ስከ 20 መቀመጫ ያለው ንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ
ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ ሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ደረጃ-- ሕዝብ II
እስከ 45 መቀመጫ ያለው ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ
ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ደረጃ-- ሕዝብ III
ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካ
5
የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድ
ደረጃ - ደረቅI
ስከ 35 ኩንታል የሚጭን የደረቅ ጭነት ማመላለሻ
ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ደረጃ - ደረቅII
ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ያለ
ተሳቢ፣ ከ18 ቶን ማይበልጥ ብደትን የሚያነሱ ክሬን
የተገጠመላቸው ተሽከርካሪዎች እና በአውቶሞቢል
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካ
ደረጃ - ደረቅ III
ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ተሳቢ ቢኖረውም ባይኖረውም ማንኛውንም ክሬን
የተገጠመለት ይሁን ያልተገጠመለት ተሽከርካሪ፣ እና
በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ
ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካ
፲ሺ፪፻፴፩
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10232
6
የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድ
ደረጃ - ሳሽ I
ስከ 18, 000 ሊትር መያዝ የሚችል የፈሳሽ ጭነት
ማመላለሻ ተሽከርካ ካለተሳቢ፣ እና በአውቶሞቢል
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካ
ደረጃ -- ፈሳሽ II
ማንኛውንም ዓይነት የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪ ተሳቢ
ቢኖረውም ባይኖረውም፣ እና በአውቶሞቢ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካ
7
የማሽነሪ ኦፕሬተር ብቃት ረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ
የማሽከርከር ብቃት ማረጋገጫ ፈቃ የተሰጠበትን የማሽነሪ
ዓይነትና ክብደት ብቻ
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10233
SCHEDULE
CATEGORY OF DRIVER’S QUALIFICATION CERTIFICATION LICENSES
No
Category of Driver’s Qualification
Certification License
Types of Vehicle Operated by Driver’s
Qualification Certification License
1
Motorcycle Driver’s Qualification
Certification License Category
Motorcycle with two wheels
2
Three Wheel Motorcycle Driver’s
Qualification Certification License
Category
Any motor vehicle with three wheels
3
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Any motor vehicle with the a capacity of up to
8 seats and any vehicle with loading capacity
of 10,000 kilo grams
4
Public Transport Vehicles Driver’s Qualification Certification Permit Category
Leve…..Public I
Any public transport with a capacity of up to
20 seats and any motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Level…Public II
Any public transport with a capacity of up to
45 seats and any motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Level…Public III
Any public transport and a motor vehicle
permitted in Automobile Driver’s
Qualification Certification License Category
5
Truck Driver’s Qualification Certification License Category
Level…Truck I
A truck with a loading capacity of up to 3500
Kilo grams and a motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Level…Truck II
Any truck without a trailer, truck with crane
of lifting capacity of not more than18 ton and a
motor vehicle permitted in Automobile
Driver’s Qualification Certification License
Category
Level…Truck III
Any truck with or without a trailer, truck with
or without crane and a motor vehicle permitted
in Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
፲ሺ፪፻፴፪
gA Ød‰L U¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14
th
February, 2018 ....page
10234
6
Fuel Tanker Driver’s Qualification Certification License Category
Level…FuelI
Fuel or liquid Tanker without a trailer with a
loading capacity of up to 18,000 liters and a
motor vehicle permitted in Automobile
Driver’s Qualification Certification License
Category
Level…FuelII
Any Fuel orliquid Tanker with or without a
trailer and a motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
7
Machinery Operator Driver’s Qualification
Certification License Category
Only the type and capacity of machinery
permitted in the Driver’s Qualification
Certification License Category